Telegram Group & Telegram Channel
"Less less politics more more economics "
~~~
የአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ውስጥ ራሳቸውን በራሳቸው እንዲያስተዳድሩ ከተደረጉት 3 የብሔረሰብ ዞኖች አንዱ ነው። ዞኑ ከክልሉ ዋና ከተማ ባህርዳር በደቡባዊ ምዕራብ አቅጣጫ በ122 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ይገኛል። የብሔረሰብ አስተዳደሩ መቀመጫ የሆነችው እንጅባራ ከተማ ደግሞ ከአዲስ አበባ ባህርዳር መንገድ በ435 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ መገኛዋ ነው።
የአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር
#በምስራቅ- የምዕራብ ጐጃም ዞን፣
#በምዕራብ- የቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል፣
#በሰሜን- የሰሜን ጎንደርና ምዕራብ ጐጃም ዞኖች፣
#በደቡብ- ምዕራብ ጐጃምና የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልል ያዋስኑታል።
የአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር የበርካታ ታሪካዊና ተፈጥሮአዊ መስህብ ሀብቶች፣ የባህል እሴቶችና ማህበራዊ ኩነቶች ባለቤት ነው። የተለያዩ ውሃማ አካሎች በጥቅም ላይ ሊውሉ የሚችሉ ትልልቅና መለስተኛ ወንዞች፣ ምንጮች፣ እርጥበት አዘል ባህር ሸሸ መሬቶች፣ ፏፏቴዎችና ሐይቆች የተመልካችን ቀልብ ሊስቡ የሚችሉ ውብና ማራኪ የቱሪስት መስህብ ሀብቶች መገኛ ነው። ማን ለሕዝቡ ጥቅም የውል? (የአዊ ባህልና ቱሪዝም መምሪያ ግን በሕይወት አለ? ከናይጄሪያ ነው ከቡልጋሪያ መጥተው እስኪያለሙልህ ነው የምትጠብቀው?) ዋታ ኩ ዲቪ?
ረጅም ዕድሜ ያስቆጠሩ በርካታ ገዳማት፣ አድባራትና አብያተ ክርስቲያናት፣ መካነ-መቃብሮችና ዋሻዎች፣ የብራና መጽሐፍት እንዲሁም ጥቅጥቅ የተፈጥሮ ደኖች፣ በርካታ የዱር እንስሳትና አዕዋፍ ዝርያዎች መገኛ ነው። ለአብነት የዘንገናና የጥርባ ሃይቅ፣ የትስኪ፣ የዶንደር፣ የፋንግና የጋርቾ ፏፏቴ፣ የዳንጉላ ዋሻና የወለተ ጴጥሮስ ገዳምን በጥቂቱ መጥቀስ ይቻላል። ይህ ሀብት ታዲያ የትኛው ስትራቴጅክ አመራር ወደ ገቢ ምንጭነት የቀረው?
ብሔረሰቡ ተቀድቶ የማያልቅ ባህል፤ የራሱ ቋንቋና በኢትዮጵያ ታሪክ አስተዳደራዊ ድርሻ የነበረው ቀደምት ህዝብ ነው አገው፡፡

አዊ ዞን እንፊዲ፣አሰም፣ዚሪኺ፣ገምበሃ እና ቓዣ ከሚባሉ ተራሮችና ሰንሰለታማ ጋራዎች በስተቀር ሜዳማና ለም ነው።የአዊ-አገው ሕዝብ በሰሌን ጥላ፣ በፈረስ እርሻ፣ በአካባቢ ጥበቃና ልማት ይታወቃል። በአዊ አካባቢ በውሀ ሀብት በኩል ጥቅም ሊውሉ የሚችሉ በርካታ ወንዞችና ሀይቆችም ይገኛሉ።ለምሳሌ ፣አዩ፣ዱራ፣አጣም፣ዲም፣ግዛኒ፣አርዲ የተባሉና ሌሎች ወንዞች ትስኪ፣ፋንግ፣ጋርቾ የተሰኙ ፏፏቴዎች ዚምቢሪ፣ዘንገና እና ጥርባ የመሳሰሉ ሃይቆች ይገኙበታል።ማልማት ለሚችል ባለሀብት ምቹ አጋጣሚ አለ።
ሌላው በአዊ ዘንድ የሚታወቀው የ‹‹አዊት ድጋግ›› ወይም "የአገው ዣን ጥላ" ነው።አዊት ድጋግ የአገው መገለጫ ልዩ ማህተም ነው። ዘንገና እንደምታዩት በከፍታ የመልክአ-ምድር ወለል ላይ የሚገኝ አስደማሚ የተፈጥሮ ውበት ነው።ዘንገና ሐይቅ 16ዐ ሜትር ጥልቀት አለው።በሀይቁ አቅራቢያ በደን የተሸፈኑ ተራሮችና በርካታ ዋሻዎች ይገኛሉ፡፡ከፍተኛ የቱሪዝም ምንጭ የሚሆኑ የተፈጥሮ ሀብቶች መገኛ ነው አገው ምድር! ነገር ግን ይህን በተፈጥሮ ፀጋ የታደለ ምድር በማንና እንዴት ይልማ? ይህ ሊያሳሰበን ይገባል! ኖጂ እንፃኽስትናውላስ አይ ይንታምባይ?
እርግጥ እየተሰራ ያሉ ጥቂት ስራዎችን እውቅና ሳንነፍግ ማለት ነው! የብሔሰቡ አስተዳደር ከእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ መቋቋምና በተፋጠነ ሁኔታ ወደ ስራ መግባት ጋር ተያይዞ ተጨማሪ የመልማት ዕድልን ከመጎናፀፉ ባሻገር በተለይ የእንጅባራ ከተማ እድገት ላይ በጎ አስተዋፅኦ እያበረከተ ይገኛል። በስራ ዕድል ፈጠራንም እያገዘ ይገኛል። ይሁን እንጂ አዊ አሁንም ከፍተኛ ቁጥር ያለው የተማረ ስራ-ዓጥ የያዘ፣በቂ መሰረተ ልማት ያልተዘረጋለት አካባቢ ነው። በተፈጥሮና ከተቸረው ፀጋ አኳያ ግን አሁን ትልቅ የመልማት አቅም ያለው ነገር ግን በአግባቡ ያልለማ አካባቢም ነው። ይህ ቁጭትን ሊጭር ይገባል። ብዙ ግዜ በክልሉ ከሚመደበው በጀት ጋር ተያይዞ የሚነሳ ቅሬታ መኖሩን ባውቅም የብሔረሰብ አስተዳደሩ በተሰጠው ስልጣን በራሱ መስራት የሚችላቸውን በርካታ ተግባራት እንኳ በቸልተኝነት የሚመለከት ነው። በነገራችን ላይ በአማራ ክልል ሕገ-መንግስት መሠረት ለብሔሰብ ምክር ቤቱ የተሰጡ ስልጠንና ተግባራትን ብትመለከቱ ከክልሉ ምክርቤት ያልተናነሰ ሰፊ ስልጣን ያለው ነው።

ለምሳል ብሔረሰብ አስተዳደሩ በሚከተሉት ጉዳዮች የክልሉን መንግስት መውቀስ አይችልም!

ሀ) በብሔረሰብ አሰተዳደሩ ስር የሚገኙ የዞኑ፣የወረዳ፣የከተማ አስተዳደር የመንግስት የስራ አስፈፃሚዎችን ሹመት፣(ማን መክሮ ዘክሮ አፅድቆ እንደሚልክ የሚታወቅ ስለሆነ) የመሰለውን መርጦ መላክ ስልጣን ተሰጦታልና!
ለ)የብሔረሰብ ምክር ቤት አባላት ምርጫ፣ (በሕዝብ የተመረጡ ስለሆኑ) የሚጠቅምህን መምረጥ መብትህ ነውና!
ሐ) በብሔረሰብ አስተዳደሩ አቅም በሚሰሩ ጉዳዮች( በተሰጠው ውስን በጀትም ቢሆን መለስተኛ ልማቶች ማከናወን፣የመልካም አስተዳደር ችግሮችን መፍታት፣ አገውኛ ቋንቋን ማሳደግ፣ ማበልፀግ ፣ባህሉን፣ታሪኩን ማስተዋወቅ ማሳደግ ወዘተ) እና ሌሎች መሰልጉዳዮችን በተመለከተ ለምን የክልሉን መንግስት ትወቅሳለህ? ኢክስተርናላይዝ ሳናደርግ ወደ ውስጥ እንመልከት! አካባቢውን እናልማ! ድህነትን የሚጠላ ማህበረሰብ እየበዛ፣ ፖለቲከኛ ብቻ ሳይሆን አልሚ አዕምሮዎች መበራከት አለባቸው! ለአዊ ውድቀትም ስኬትም ከታች እስከ ላይ ከሚገኙ የአዊ አመራሮች የተሻለ ሀላፊነት የሚወስድ ማነው? ማንም! ዘመኑን የዋጀ ጠንካራና ስትራቴጅክ አመራሮች እንደ ክልልም እንደዞንም ያስፈልጉናል!ትልቅ አቅም ያላቸው ምሁራን ወጣቶች አሉን እነሱ ወደ ፊት ይምጡ፣ ከምንም በላይ ግን ልማት የሕልውና ጉዳያችን ነው፤ ኢኮኖሚህን በአስተማማኝ መሠረት ላይ ከገነባህ የትኛውም ማዕበል አያናውጥህም! ከፖለቲካው ይልቅ ኢኮኖሚያዊ መበልፀጉ ላይ የሞት ሽረት ትግል ያስፈልጋል! ሁላችንም የራሳች በጎ አሻራ እናሳርፍ! ኬሻቲውማ ይዛኺ? "
ጜዋና ሳሳርስኹሳ ዳንዴ እድ ዋና ቼቫላላ"ናኑ ሴን ዝኮ!

https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=1158866740982672&id=999060470296634



tg-me.com/ethio27/87
Create:
Last Update:

"Less less politics more more economics "
~~~
የአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ውስጥ ራሳቸውን በራሳቸው እንዲያስተዳድሩ ከተደረጉት 3 የብሔረሰብ ዞኖች አንዱ ነው። ዞኑ ከክልሉ ዋና ከተማ ባህርዳር በደቡባዊ ምዕራብ አቅጣጫ በ122 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ይገኛል። የብሔረሰብ አስተዳደሩ መቀመጫ የሆነችው እንጅባራ ከተማ ደግሞ ከአዲስ አበባ ባህርዳር መንገድ በ435 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ መገኛዋ ነው።
የአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር
#በምስራቅ- የምዕራብ ጐጃም ዞን፣
#በምዕራብ- የቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል፣
#በሰሜን- የሰሜን ጎንደርና ምዕራብ ጐጃም ዞኖች፣
#በደቡብ- ምዕራብ ጐጃምና የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልል ያዋስኑታል።
የአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር የበርካታ ታሪካዊና ተፈጥሮአዊ መስህብ ሀብቶች፣ የባህል እሴቶችና ማህበራዊ ኩነቶች ባለቤት ነው። የተለያዩ ውሃማ አካሎች በጥቅም ላይ ሊውሉ የሚችሉ ትልልቅና መለስተኛ ወንዞች፣ ምንጮች፣ እርጥበት አዘል ባህር ሸሸ መሬቶች፣ ፏፏቴዎችና ሐይቆች የተመልካችን ቀልብ ሊስቡ የሚችሉ ውብና ማራኪ የቱሪስት መስህብ ሀብቶች መገኛ ነው። ማን ለሕዝቡ ጥቅም የውል? (የአዊ ባህልና ቱሪዝም መምሪያ ግን በሕይወት አለ? ከናይጄሪያ ነው ከቡልጋሪያ መጥተው እስኪያለሙልህ ነው የምትጠብቀው?) ዋታ ኩ ዲቪ?
ረጅም ዕድሜ ያስቆጠሩ በርካታ ገዳማት፣ አድባራትና አብያተ ክርስቲያናት፣ መካነ-መቃብሮችና ዋሻዎች፣ የብራና መጽሐፍት እንዲሁም ጥቅጥቅ የተፈጥሮ ደኖች፣ በርካታ የዱር እንስሳትና አዕዋፍ ዝርያዎች መገኛ ነው። ለአብነት የዘንገናና የጥርባ ሃይቅ፣ የትስኪ፣ የዶንደር፣ የፋንግና የጋርቾ ፏፏቴ፣ የዳንጉላ ዋሻና የወለተ ጴጥሮስ ገዳምን በጥቂቱ መጥቀስ ይቻላል። ይህ ሀብት ታዲያ የትኛው ስትራቴጅክ አመራር ወደ ገቢ ምንጭነት የቀረው?
ብሔረሰቡ ተቀድቶ የማያልቅ ባህል፤ የራሱ ቋንቋና በኢትዮጵያ ታሪክ አስተዳደራዊ ድርሻ የነበረው ቀደምት ህዝብ ነው አገው፡፡

አዊ ዞን እንፊዲ፣አሰም፣ዚሪኺ፣ገምበሃ እና ቓዣ ከሚባሉ ተራሮችና ሰንሰለታማ ጋራዎች በስተቀር ሜዳማና ለም ነው።የአዊ-አገው ሕዝብ በሰሌን ጥላ፣ በፈረስ እርሻ፣ በአካባቢ ጥበቃና ልማት ይታወቃል። በአዊ አካባቢ በውሀ ሀብት በኩል ጥቅም ሊውሉ የሚችሉ በርካታ ወንዞችና ሀይቆችም ይገኛሉ።ለምሳሌ ፣አዩ፣ዱራ፣አጣም፣ዲም፣ግዛኒ፣አርዲ የተባሉና ሌሎች ወንዞች ትስኪ፣ፋንግ፣ጋርቾ የተሰኙ ፏፏቴዎች ዚምቢሪ፣ዘንገና እና ጥርባ የመሳሰሉ ሃይቆች ይገኙበታል።ማልማት ለሚችል ባለሀብት ምቹ አጋጣሚ አለ።
ሌላው በአዊ ዘንድ የሚታወቀው የ‹‹አዊት ድጋግ›› ወይም "የአገው ዣን ጥላ" ነው።አዊት ድጋግ የአገው መገለጫ ልዩ ማህተም ነው። ዘንገና እንደምታዩት በከፍታ የመልክአ-ምድር ወለል ላይ የሚገኝ አስደማሚ የተፈጥሮ ውበት ነው።ዘንገና ሐይቅ 16ዐ ሜትር ጥልቀት አለው።በሀይቁ አቅራቢያ በደን የተሸፈኑ ተራሮችና በርካታ ዋሻዎች ይገኛሉ፡፡ከፍተኛ የቱሪዝም ምንጭ የሚሆኑ የተፈጥሮ ሀብቶች መገኛ ነው አገው ምድር! ነገር ግን ይህን በተፈጥሮ ፀጋ የታደለ ምድር በማንና እንዴት ይልማ? ይህ ሊያሳሰበን ይገባል! ኖጂ እንፃኽስትናውላስ አይ ይንታምባይ?
እርግጥ እየተሰራ ያሉ ጥቂት ስራዎችን እውቅና ሳንነፍግ ማለት ነው! የብሔሰቡ አስተዳደር ከእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ መቋቋምና በተፋጠነ ሁኔታ ወደ ስራ መግባት ጋር ተያይዞ ተጨማሪ የመልማት ዕድልን ከመጎናፀፉ ባሻገር በተለይ የእንጅባራ ከተማ እድገት ላይ በጎ አስተዋፅኦ እያበረከተ ይገኛል። በስራ ዕድል ፈጠራንም እያገዘ ይገኛል። ይሁን እንጂ አዊ አሁንም ከፍተኛ ቁጥር ያለው የተማረ ስራ-ዓጥ የያዘ፣በቂ መሰረተ ልማት ያልተዘረጋለት አካባቢ ነው። በተፈጥሮና ከተቸረው ፀጋ አኳያ ግን አሁን ትልቅ የመልማት አቅም ያለው ነገር ግን በአግባቡ ያልለማ አካባቢም ነው። ይህ ቁጭትን ሊጭር ይገባል። ብዙ ግዜ በክልሉ ከሚመደበው በጀት ጋር ተያይዞ የሚነሳ ቅሬታ መኖሩን ባውቅም የብሔረሰብ አስተዳደሩ በተሰጠው ስልጣን በራሱ መስራት የሚችላቸውን በርካታ ተግባራት እንኳ በቸልተኝነት የሚመለከት ነው። በነገራችን ላይ በአማራ ክልል ሕገ-መንግስት መሠረት ለብሔሰብ ምክር ቤቱ የተሰጡ ስልጠንና ተግባራትን ብትመለከቱ ከክልሉ ምክርቤት ያልተናነሰ ሰፊ ስልጣን ያለው ነው።

ለምሳል ብሔረሰብ አስተዳደሩ በሚከተሉት ጉዳዮች የክልሉን መንግስት መውቀስ አይችልም!

ሀ) በብሔረሰብ አሰተዳደሩ ስር የሚገኙ የዞኑ፣የወረዳ፣የከተማ አስተዳደር የመንግስት የስራ አስፈፃሚዎችን ሹመት፣(ማን መክሮ ዘክሮ አፅድቆ እንደሚልክ የሚታወቅ ስለሆነ) የመሰለውን መርጦ መላክ ስልጣን ተሰጦታልና!
ለ)የብሔረሰብ ምክር ቤት አባላት ምርጫ፣ (በሕዝብ የተመረጡ ስለሆኑ) የሚጠቅምህን መምረጥ መብትህ ነውና!
ሐ) በብሔረሰብ አስተዳደሩ አቅም በሚሰሩ ጉዳዮች( በተሰጠው ውስን በጀትም ቢሆን መለስተኛ ልማቶች ማከናወን፣የመልካም አስተዳደር ችግሮችን መፍታት፣ አገውኛ ቋንቋን ማሳደግ፣ ማበልፀግ ፣ባህሉን፣ታሪኩን ማስተዋወቅ ማሳደግ ወዘተ) እና ሌሎች መሰልጉዳዮችን በተመለከተ ለምን የክልሉን መንግስት ትወቅሳለህ? ኢክስተርናላይዝ ሳናደርግ ወደ ውስጥ እንመልከት! አካባቢውን እናልማ! ድህነትን የሚጠላ ማህበረሰብ እየበዛ፣ ፖለቲከኛ ብቻ ሳይሆን አልሚ አዕምሮዎች መበራከት አለባቸው! ለአዊ ውድቀትም ስኬትም ከታች እስከ ላይ ከሚገኙ የአዊ አመራሮች የተሻለ ሀላፊነት የሚወስድ ማነው? ማንም! ዘመኑን የዋጀ ጠንካራና ስትራቴጅክ አመራሮች እንደ ክልልም እንደዞንም ያስፈልጉናል!ትልቅ አቅም ያላቸው ምሁራን ወጣቶች አሉን እነሱ ወደ ፊት ይምጡ፣ ከምንም በላይ ግን ልማት የሕልውና ጉዳያችን ነው፤ ኢኮኖሚህን በአስተማማኝ መሠረት ላይ ከገነባህ የትኛውም ማዕበል አያናውጥህም! ከፖለቲካው ይልቅ ኢኮኖሚያዊ መበልፀጉ ላይ የሞት ሽረት ትግል ያስፈልጋል! ሁላችንም የራሳች በጎ አሻራ እናሳርፍ! ኬሻቲውማ ይዛኺ? "
ጜዋና ሳሳርስኹሳ ዳንዴ እድ ዋና ቼቫላላ"ናኑ ሴን ዝኮ!

https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=1158866740982672&id=999060470296634

BY ስለአገው ህዝብ ይመለከተኛል


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 280

Share with your friend now:
tg-me.com/ethio27/87

View MORE
Open in Telegram


ስለአገው ህዝብ ይመለከተኛል Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Should You Buy Bitcoin?

In general, many financial experts support their clients’ desire to buy cryptocurrency, but they don’t recommend it unless clients express interest. “The biggest concern for us is if someone wants to invest in crypto and the investment they choose doesn’t do well, and then all of a sudden they can’t send their kids to college,” says Ian Harvey, a certified financial planner (CFP) in New York City. “Then it wasn’t worth the risk.” The speculative nature of cryptocurrency leads some planners to recommend it for clients’ “side” investments. “Some call it a Vegas account,” says Scott Hammel, a CFP in Dallas. “Let’s keep this away from our real long-term perspective, make sure it doesn’t become too large a portion of your portfolio.” In a very real sense, Bitcoin is like a single stock, and advisors wouldn’t recommend putting a sizable part of your portfolio into any one company. At most, planners suggest putting no more than 1% to 10% into Bitcoin if you’re passionate about it. “If it was one stock, you would never allocate any significant portion of your portfolio to it,” Hammel says.

Telegram Be The Next Best SPAC

I have no inside knowledge of a potential stock listing of the popular anti-Whatsapp messaging app, Telegram. But I know this much, judging by most people I talk to, especially crypto investors, if Telegram ever went public, people would gobble it up. I know I would. I’m waiting for it. So is Sergei Sergienko, who claims he owns $800,000 of Telegram’s pre-initial coin offering (ICO) tokens. “If Telegram does a SPAC IPO, there would be demand for this issue. It would probably outstrip the interest we saw during the ICO. Why? Because as of right now Telegram looks like a liberal application that can accept anyone - right after WhatsApp and others have turn on the censorship,” he says.

ስለአገው ህዝብ ይመለከተኛል from id


Telegram ስለአገው ህዝብ ይመለከተኛል
FROM USA